እነሆ ዛሬ ጥር 09 ቀን 2018 ዓ.ም ኢትዮጵያን እና ቀጠናውን የሚያተራምሰው የብልፅግና ቡድን እስትንፋስ የሚፈልቅበትን ሸለቆ የሚዘጋ ታሪካዊ ውሳኔ ወስነናል። ጓዶቻችን ለከፈሉት መስዋዕትነት የሚመጥን ተልዕኮን መከወን ግዴታችን የሆነ እኛ የአማራ ፋኖ አደረጃጀቶች አመራሮች የአብይ አህመድ የስልጣን እድሜ የሚበቅልበትን ንቃቃት በፍፁም ወንድማማችነት እና አንድነት ደፍነነዋል። የአማራ ትግል አንድ ይሆን ዘንድ የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል እና የአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት አመራሮች ድፍረትን፣ ሆደ ሰፊነትን፣ ቆራጥነትን እና ለህዝብ መታመንን በሚጠይቀው ታሪካዊ ውሳኔያችን የፋኖን […]

በፍሬው አበበ "አዲስ አበባ ቤቴ" የሚል ግጥም በገጣሚ ምልዕቲ ኪሮስና የመቅደስ ገ/መድህን (የለታይ ልጅ) የተለያዩ ግጥሞች ትናንት ማምሻዬን…

Ethiofact - In a landmark diplomatic move, Israel has formally recognized the Republic of Somaliland as an independent…

በአበራ ገ/ማርያም አቶ ጌታቸው ረዳ፣ የቀድሞ የሕወሃት ቃል አቀባይ፣ የአሁኑ የስምረት ፓርቲ ሰብሳቢና የፌዴሬል መንግስት የምስራቅ አፍሪካ አማካሪ፣…