በአበራ ገ/ማርያም ኮ/ል ደመቀ ዘውዱ የወልቃይት ኮሚቴ መስራችና መሪ ናቸው። ካለማጋነን የወልቃይትን ትግል ከኮ/ል ደመቀ መነጠል፣ ክርስትናን ከክርስቶስ የመነጠል ያህል ነው። የወልቃይት ኮሚቴ በዘመነ ወያኔ እልህ አስጨራሽ የሰላማዊ ትግል አካሂዷል። አሁን ደግሞ ከሰላማዊ ትግሉ በተጨማሪ፣ ህዝቡን አንቅቶ፣ አደራጅቶ፣ አሰልጥኖ፣ አስታጥቆ፣ የተከዜ ዘብ ገንብቶ፣ ወልቃይትን ከማናቸውም የወያኔ ወረራ ለመመከት በንቃት እየተጠባበቀ ይገኛል። ኮ/ል ደመቀ በአንድ ወቅት እንደተናገሩት፣ እንደ በፊቱ ወልቃይት በወያኔ ወራሪዎች ተይዞ አይደለም እያለቃቀሱ ያሉት። አሁን ላይ መሬታቸውን በእጃቸው ይዘው፣ […]

በያሬድ ኃይለመስቀል ጥዋት ተነስቼ የራስ መስፍን ስለሺን ታሪክ ደግሜ ማንበብ ስጀመር በአይነ ህሊናዬ ኢትዮጵያን ወደ 1920ዎቹ ተመልሼ ለማየት…

በአበራ ገ/ማርያም የመለስና የሕወሃት ሴራ በኢትዮጵያ፣ በአማራና በኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ላይ ተዘርዝሮ ማለቂያ የለውም። አንዳንድ የዋሆች እንደሚያስቡት ሳይሆን…

Ethiofact - Boeing and Ethiopian Airlines have announced an order for nine Boeing 787-9 Dreamliner aircraft, reinforcing the…