Afar and Kunama

ከወልቃይት ባሻገር!

በአበራ ገ/ማርያም እንደ ግለሰብ መለስ፣ እንደ ድርጅት ሕወሃት የትግራይ ህዝብ የዘለቄታ ጥቅም ላይ የሰሩት ከባባድ ስህተቶች አሁን ላይ የተወሰኑ የትግራይ ሰዎች እየገባቸው መጥቷል። በዚህ ከቀጠለ አብዛኛው የትግራይ ህዝብ በጉዳዩ ላይ በቂ ግንዛቤ ለመያዝ ብዙ ጊዜ የሚወስድበት አይመስልም። መለስ በትግራይ ህዝብ ላይ ከሰራቸው ከባባድ ስህተቶች መካከል ለዛሬ ሁለቱን ብቻ እንፈትሽ። ፩. የወልቃይት/ራያ ከህግ ውጪ በሕወሃት መጠቅለል ከሚናገሩት ቋንቋ በስተቀር ምንም ልዩነት የሌላቸውን የአማራና የትግራይ ህዝብ፣ ክፉና ደጉን አብረው ያሳለፉ ህዝቦች፣ አንዳቸው […]