በፍሬው አበበ “አዲስ አበባ ቤቴ” የሚል ግጥም በገጣሚ ምልዕቲ ኪሮስና የመቅደስ ገ/መድህን (የለታይ ልጅ) የተለያዩ ግጥሞች ትናንት ማምሻዬን አዳመጥኩኝ። ግጥሞቹ ለመድረክ ከቀረቡ ትንሽ ቢቆዩም፣ ስሜቴን በእጅጉ ስለኮረኮሩት ይሄን መጣጥፍ ለመጻፍ ወሰንኩኝ። “የአዲስ አበባ ቤቴ” ገጣሚ ምልዕቲ ኪሮስ የጨርቆስ ልጅ፣ መቅደስ ገ/መድህን (የለታይ ልጅ) ደግሞ የተክልዬ ልጅ ናት። ከስማቸው ሁለቱም ቤተሰቦቻቸው ትግርኛ ተናጋሪዎች መሆናቸውን መገመት ይቻላል። የምልዕቲ ግጥም የተገጠመው ለእነ ጃዋርና ለእነ ዶ/ር ዘላለም ሙለታ ለመሳሰሉት ህገወጦች፣ ጠባብ ጎጠኞችና ባለጊዜዎች መልስ […]

በፍሬው አበበ ከክፍል 2 የቀጠለ 8. "ወያኔ ይማረኝ" በአዲስ አበባ ቅይታዬ በጣም የታዘብኩት፣ የአብይ የኦህዴድ አስተዳደር እጅግ በጣም…

በፍሬው አበበ ከክፍል 1 የቀጠለ 2. ስንቄ ባንክ "በሸገር" ከተማ የሚከፈለው ግብር በሙሉ የሚገባው ስንቄ ባንክ ነው። በባንኮች…

By Eshetu Mekonnen The Oromo migrations of the sixteenth to eighteenth centuries are among the most consequential population…