በፍሬው አበበ በአዲስ አበባ ወደ 2 ወር ቆይታ በኋላ ሰሞኑን ወደ ስደት ተመልሻለሁ። በቆይታዬ ጊዜ የታዘብኩትን ላካፍላችሁ። 1. “ሸገር” በአዲስ አበባ ስም ኦህዴዷ አዳነች አቤቤና የኦህዴዱ ሽመልስ አብዲሳ ተስማሞተው፣ የአዲስ አበባን ህዝብ የበይ ተመልካች በማድረግ አዲስ አበባ ዙርያውን በአፓርታይድ ባንቱስታን አጥረው ባልጠፋ ስም “ሸገር” ብለዉታል። የእነዚህ የሁለት ኦህዴዶች ስምምነት ውጤት የሆነው “ሸገር” የስም አሰያየሙ ሳይቀር ተንኮል እንዳለበት ግልጽ ነው። ሀ. “ለሸገር” ነዋሪዎች ብሄር ኦሮሞ የሚል መታወቂያ መሰጠት። አዲስ አበባና ዙርያዋ […]

የመጽሃፍ ግምገማ፤ ክፍል 1 የመጽሃፉ ርዕስ፤ አዙሪት ደራሲ፤ ሌ/ጄኔራል ዮሃንስ ገ/መስቀል በአበራ ገ/ማርያም የሌ/ጄኔራል ዮሃንስ ገ/መስቀልን አዙሪት የሚለውን…

By Abera G Mariam It was General Tadesse Worede, the head of current Tigray Interim Gov and the…

በአንበርብር ሀይሉ የፕሪቶሪያ ስምምነት ትልቁ ችግር፣ የጉዳዩ ቀጥተኛ ባለቤቶች የሆኑትን አማራን፣ አፋርንና ኤርትራን በሴራ ማግለሉ ነው። ኦነግ ከአስመራ…