በአበራ ገ/ማርያም በአሁኑ ወቅት አንዳንድ ሰዎች የፋኖን ትግል የአማራ ብሄረተኝነት ትግል አድርገው ሲያቀርቡት፣ የተወሰኑ ሰዎች ደግሞ ከብሔርተኝነት የተለየ የህልውና ትግል አድርገው ይስሉታል። ከዚህ በታች የፋኖ ትግል እንዴት ከሻዕቢያ፣ ከወያኔ፣ ከኦነግ አግላይና አውዳሚ የብሄር ፓለቲካ እንደሚለይ ለማሳየት እሞክራለሁ። ፩. የብሄር ድርጅቶች የተፈጠሩበት ምክንያት የተለያዩ ፍላጎት ባላቸው ምዕራብያውያንና የአረብ አገሮች ቆስቋሽነት፣ በጀብኃ የተጀመረውና በሻዕቢያ ኤርትራን በመገንጠል ለጊዜውም ቢሆን የተጠናቀቀው የኤርትራ ብሄረተኝነት ዋና መነሻው ምክንያት ፌዴሬሽኑ ከኤርትራ ህዝብ ፍላጎት ውጪ ፈረሰ፣ በኤርትራ የብዙሃን […]

በአበራ ገ/ማርያም እንደ ግለሰብ መለስ፣ እንደ ድርጅት ሕወሃት የትግራይ ህዝብ የዘለቄታ ጥቅም ላይ የሰሩት ከባባድ ስህተቶች አሁን ላይ…

በአበራ ገ/ማርያም የአብይና የኢሳያስ ጦርነት አይቀሬ ይመስላል። አብይም ኢሳያስም ወደ ጦርነቱ የሚገቡበት የየራሳቸው አስገዳጅ ምክንያቶች ይኖራቸዋል። ጦርነቱ ኢምሬቶችን፣…

በአበራ ገ/ማርያም ፩. አብይ ለምን የወልቃይትን ጦርነት ይፈልገዋል? የእነ ጄኔራል አሳምነው፣ ዶ/ር አምባቸው፣ ኢንጅነር ስመኝ፣... አሟሟት አሁን ድረስ…