በአሰፋ ቶላ ከዚህ አውዳሚው የሕወሃት አካሄድ ለመውጣት ፣ ቢያንስ የሚከተሉትን 3 ነገሮች በጥሞና መዳሰስ ያስፈልጋል። ፩. የትግራይ ህዝብና የሕወሃት ፍላጎት ከመሰረቱ እንደሚጣረስ መቀበል የትግራይ ህዝብ ታሪክ ቢያንስ ከአክሱም ሲጀምር፣ ሕወሃት የትግራይን ህዝብ ታሪክ በድርጅቱ እድሜ ገድቦታል። እነ አጼ ዮሃንስ፣ ራስ አሉላና ራስ መንገሻ የተዋደቁለት ሰንደቅ ዓላማ አረጓንዴ ቢጫ ቀይ ሲሆን፣ ሕወኃት የትግራይ ህዝብ ላይ የጫነበት ባንዲራ ግን ከታሪኩ ጋር ምንም ትስስር የሌለውን ባለ ቀይ ኮከብ የኮሚኒስት ባንዲራ ነው። የትግራይ ህዝብ […]
Ethiofact - The U.S. Embassy in Addis Ababa has expressed deep concern over the escalating nutrition crisis in…
Addis Ababa, 17 December 2024 Ethiopian Airlines, Africa's largest aviation group and a SKYTRAX certified Four Star Global…
Ethiofact - Fano members jointly trained by Gojam Fano and Gondar Fano command have completed their training and…