በአበራ ገ/ማርያም ምንም እንኳን የኦህዴድና የሕወሃት የፕሪቶሪያ ስምምነት “አወዛጋቢ ቦታዎች” ባሉበት ማለትም በአማራ ክልል ባንቱስታን እጅ ቆይተው በህገ መንግስት/ ህገ ሕወሃት መሰረት የዘለቄታ መፍትሄ ይሰጣቸዋል ቢልም፣ ሲጀምር “አወዛጋቢ ቦታ” የሚባል ነገር የለም። የፕሪቶሪያ ስምምነት “አወዛጋቢ ቦታዎች” የሚላቸው ሕወሃት ከጻፈው የሽግግር መንግስት ቻርተርና ህዝቡ ላይ በኃይል ከጫነው ህገ መንግስት በፊት፤ ወልቃይትን ከጎንደር ራያን ከወሎ ክ/ሀገር በጠራራ ፀሃይ ወደ ትግራይ ክ/ሀገር በኢምፔሪያል ሕወሃት የተጠቃለሉ ናቸው። እባብ የሆዱን አይቶ እግር ነሳው ሆኖ እንጂ፣ […]

በአበራ ገ/ማርያም የአብይና የኢሳያስ ጦርነት አይቀሬ ይመስላል። አብይም ኢሳያስም ወደ ጦርነቱ የሚገቡበት የየራሳቸው አስገዳጅ ምክንያቶች ይኖራቸዋል። ጦርነቱ ኢምሬቶችን፣…

በአበራ ገ/ማርያም ፩. አብይ ለምን የወልቃይትን ጦርነት ይፈልገዋል? የእነ ጄኔራል አሳምነው፣ ዶ/ር አምባቸው፣ ኢንጅነር ስመኝ፣... አሟሟት አሁን ድረስ…

በያሬድ ኃይለመስቀል ጥዋት ተነስቼ የራስ መስፍን ስለሺን ታሪክ ደግሜ ማንበብ ስጀመር በአይነ ህሊናዬ ኢትዮጵያን ወደ 1920ዎቹ ተመልሼ ለማየት…