ያሬድ ኃይለመስቀል

የኢትዮጵያና ቻይና የ50 ዓመት ጉዞ፡ እኛ ወደ ፍጀት...

በያሬድ ኃይለመስቀል “ጨቋኝ ማነው፤ መንግስት የሚባል ምናባዊ ሰው ወይስ እኛ፡ የጭቆና መሳሪያዎች እኛ ነን። ስለዚህ ወታደር ከሆኑ ተኩሶ በመግደልና በመሳት መሀከል ያለው ህሊና ነው። ታዝዤ ነው አትበል። ውሸት ነው። ፓሊስ ከሆንክ ሰው በመግረፍና በማጉላላትና የታሳሪን መብት በማክነር መሀከል ያለው ህሊና ነው። ሚሊሽያ፤ ልዩ ሃይል፤ ደንብ አስከባሪ፤ ዘበኛ፤ ትራፊክ፤ ገቢዎች፤ የመንግስት ንግድ ቢሮ፤ ኢሚግሬስን ሆነህ የህዝብን መብት እየገፈፍክ ተጨቆንኩ አትበል። እንደውም ይበልህ ነው የሚይስድብልው። እራስህ ጨቋኝ ሆነህ መብት ይገባኛል አትበል። መጀመሪያ […]