በያሬድ ኃይለመስቀል ጥዋት ተነስቼ የራስ መስፍን ስለሺን ታሪክ ደግሜ ማንበብ ስጀመር በአይነ ህሊናዬ ኢትዮጵያን ወደ 1920ዎቹ ተመልሼ ለማየት ሞከርኩ። በጣት የሚቆጠሩ አንደኛ ደረጃ የፈረንጅ ትምህርት ቤቶች ተከፍተው ማስተማር ጀምረዋል። የዛሬው ዮኒቨርስቲዎች፤ ባለ ማስተርስ ባለ ፒኤችዲ፤ ባለ ፕሮፌሰር መአረግ ሰዎች ኢትዮጵያ አልነበራትም። የፈረንጅ ጽሁፍ አንብቦ መረዳት የሚችለው ሰው በጣት የሚቆጠር ነበሩ። አለም ደግሞ አፍሪካን ከሰው በታች ከዝንጀሮ ትንሽ ሻል አድርጎ መድቦ ሰውነታችንን የሚጠራጠርበት ዘመን ነበር። የነበረው ትምህርት የሀገር ውስጥ የቤተ ክርስቲያን […]

Ethiofact - Boeing and Ethiopian Airlines have announced an order for nine Boeing 787-9 Dreamliner aircraft, reinforcing the…

Ethiofact - A landmark series of health agreements between the United States and key East African nations has…

እነሆ ዛሬ ጥር 09 ቀን 2018 ዓ.ም ኢትዮጵያን እና ቀጠናውን የሚያተራምሰው የብልፅግና ቡድን እስትንፋስ የሚፈልቅበትን ሸለቆ የሚዘጋ ታሪካዊ…